በኣምሓራ ሕዝብ ላይ የሚደርሰውን ግፍ አጥብቀን እናወግዛለን ፤ ግፈኞችንም በጽናት እንታገላለን።
በዚህ በአሜሪካ አገር የሚኖሩ ብዙ ማህበራትም እየተሰባሰቡ እና እየተደራጁ ለትግሉ ሁለንተናዊ ድጋፍ መሆን ከጀመሩ ቆይቷል። እኛም በዚህ በኒውዮርክ፤ኒውጀርሲና አካባቢ የምንኖር ኢትዮጵያውያን የወገኖቻችን ስቃይ በምንችለው መንገድ አቅማችን በሚፈቅደው የአስተዋፆዉ አካል ለመሆን ተሰብስበናል።
የተልዕኮ መግለጫ
የአማራ ሕዝብ እንደማንኛውም የኢትዮጵያ የብሄረሰብ አባል ሰብአዊ መብቱ ተጠብቆለት፣ ራሱን በራሱ እያስተዳደረ፣ ከልማትና ከሃብት ምንጮች እኩል እየተሳተፈ፣ ፍትህና እኩልነት በተሞላው ኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ በሰላምና በደስታ መኖርን መቻል ነው።
ARTICLE 5 MISSION
To bring together the Ethiopian and Ethiopian-American communities residing in the New York area to work toward resolving issues related to social, economic, cultural, educational, and security issues facing the Amhara region and other areas where Amharas are distributed. To ask for assistance for the Amhara people suffering from both natural and man-made tragedies.
ARTICLE 6 OBJECTIVES
Despite the broad purpose mentioned in Article 5 above, the objectives of NYAAA consist of the following:
6.1 To promote human rights in Ethiopia through policy initiatives for government reform, research, advocacy, and diplomacy.
6.2 To build a solid and cohesive Amhara community based on mutual love and respect, which upholds the Ethiopian people's long history of coexistence.
6.3 Promote and work on community services for Amhara people through training, advisory, and mobilizing the Amhara based civic and regional organizations for the common good.
6.3 Encourage and develop community services for Amhara people by advising, training, and organizing regional and civic groups with an Amhara base for the greater benefit.
6.4 Give the Amhara people financial support, safety, and shelter, especially for the millions of displaced who are at risk of malnourishment and disease.
6.5 Describe how the Ethiopian government and other parties carried out the ethnic cleansing and genocide against the Amhara people. Expose radicals who disseminate hate speech directed towards the Amhara people.Draw the attention of international entities, the African Union, the United Nations, nations, Amnesty International, and other human rights organizations to the predicament of the Amhara people.
6.6 Counter the misrepresentation of the Amhara people as "neftegna," "expansionist,” and "oppressor," based on newly fabricated and erroneous narratives. Present the true history of Amhara to the Ethiopian people and the people of the world at large.
6.7 Support and defend the rights of the Amhara people living inside and outside of the Amhara region, as guaranteed by the international human rights laws.
6.8 Arrange humanitarian assistance in the areas of health, education, economy, culture, etc. to assist Amharas in the Amhara region and other regions of Ethiopia.
6.9 Seek for points of agreement and collaborate with all Amhara-based organizations. Start and contribute to the establishment of an Amhara umbrella organization that will be able to organize and comparatively consolidate the aid provided to the Amhara people.
አንቀጽ 3፡ የማህበሩ ስልት
3.1 በኒውዮርክና አከባቢዉ አካባቢው የሚኖሩ የአማራ ተወላጆች በአንድ ላይ ተሰባስበው አገር ቤት እየተካሄደ ያለውን የአማራን የዘር ፍጅት ለማስቆም የሚታገሉ ወገኖቻችን መርዳት
3.2 የአማራን ባህል ልምድና ቋንቋ መጠበቅና፤ ማበልጸግና ማዳብር
3.3 በአማራ ህዝብ ላይ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋ ሲከሰት ለችግሩ መድረስ፤
3.4 የሌላውን ብሔረሰብ ባህል፣ ቋንቋ፣ የግዛት አንድነትና የሰባዊ መብት ያከብራል።
3.5 የአማራ ሕዝብንና የዚህ ማህበር አባላትን የዲሞክራሲና የሰብአዊ መብት ንቃት ደረጃቸውን ከፍ ማድረግ
3.6 በታሪካቸው የአማራ ግዛት የነበሩትን አሁን ግን በጉልበት በሌላ የተነጠቁትን መሬቶች ለማስመለስ በሚደረገው ትግል ያግዛል ይተባበራል።
3.7 የአማራ ሕዝብ ራሱን በራሱ ለማስተዳደር በሚደረገው ትግል ሙሉ ተሳትፎ ያደርጋል።
3.8 የአማራ ህዝብ ፍትሀ እንዲረጋገጥለትና በሰላም የመኖር መብቱ እንዲከበርለት አጥብቆ ይታገላል።
3.9 የአማራን ሕዝብ መብቶች በሚጥስ ግለሰብ፤መንግስትም ሆነ ድርጅት ላይ ያላለሳለሰ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ ማድረግና እንዲሁም የአሜሪካ የተወካዮች ምክር ቤት አባላትንና ሴኔተሮችን በማነጋገር ችግሩን ማስረዳትና ለሕዝባችን የሚጠቅም ውሳኔ ላይ እንዲደርሱ ግፊት ማድረግ።
3.10 የኢንተርኔት፣ የሚድያንና የቴሌቪዥን ስርጭት በመጠቀም የኢትዮጵያንና ለተቀሩት የዓለም ሕዝቦች ስለ እውነተኛ የአማራን አጀንዳ እንዲገነዘቡ ማድረግ።
Participate in all aspects of our mission.